114 · Makkī

الناس

An-Naas·Mankind

✦ memorize this sūrah

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ

  1. قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ﴿١﴾

    በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

  2. مَلِكِ ٱلنَّاسِ﴿٢﴾

    «የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

  3. إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ﴿٣﴾

    «የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

  4. مِن شَرِّ ٱلْوَسْوَاسِ ٱلْخَنَّاسِ﴿٤﴾

    «ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

  5. ٱلَّذِى يُوَسْوِسُ فِى صُدُورِ ٱلنَّاسِ﴿٥﴾

    «ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

  6. مِنَ ٱلْجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ﴿٦﴾

    «ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

Quran Translation Name: ሳዲቅ & ሳኒ ሐቢብ Translator: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib Language: Amharic ID: am.sadiq Last Update: August 3, 2012 Source: Tanzil.net

Play surah