105 · Makkī

الفيل

Al-Fil·The Elephant

✦ memorize this sūrah

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ

  1. أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَٰبِ ٱلْفِيلِ﴿١﴾

    በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?

  2. أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِى تَضْلِيلٍ﴿٢﴾

    ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

  3. وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ﴿٣﴾

    በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

  4. تَرْمِيهِم بِحِجَارَةٍ مِّن سِجِّيلٍ﴿٤﴾

    ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

  5. فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَّأْكُولٍۭ﴿٥﴾

    ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡

Quran Translation Name: ሳዲቅ & ሳኒ ሐቢብ Translator: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib Language: Amharic ID: am.sadiq Last Update: August 3, 2012 Source: Tanzil.net

Play surah