111 · Makkī

المسد

Al-Masad·The Palm Fibre

✦ memorize this sūrah

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ

  1. تَبَّتْ يَدَآ أَبِى لَهَبٍ وَتَبَّ﴿١﴾

    የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

  2. مَآ أَغْنَىٰ عَنْهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ﴿٢﴾

    ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

  3. سَيَصْلَىٰ نَارًا ذَاتَ لَهَبٍ﴿٣﴾

    የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

  4. وَٱمْرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلْحَطَبِ﴿٤﴾

    ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

  5. فِى جِيدِهَا حَبْلٌ مِّن مَّسَدٍۭ﴿٥﴾

    በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡

Quran Translation Name: ሳዲቅ & ሳኒ ሐቢብ Translator: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib Language: Amharic ID: am.sadiq Last Update: August 3, 2012 Source: Tanzil.net

Play surah