107 · Makkī

الماعون

Al-Maa'un·Almsgiving

✦ memorize this sūrah

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ

  1. أَرَءَيْتَ ٱلَّذِى يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ﴿١﴾

    ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

  2. فَذَٰلِكَ ٱلَّذِى يَدُعُّ ٱلْيَتِيمَ﴿٢﴾

    ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

  3. وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلْمِسْكِينِ﴿٣﴾

    ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

  4. فَوَيْلٌ لِّلْمُصَلِّينَ﴿٤﴾

    ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

  5. ٱلَّذِينَ هُمْ عَن صَلَاتِهِمْ سَاهُونَ﴿٥﴾

    ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

  6. ٱلَّذِينَ هُمْ يُرَآءُونَ﴿٦﴾

    ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

  7. وَيَمْنَعُونَ ٱلْمَاعُونَ﴿٧﴾

    የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡

Quran Translation Name: ሳዲቅ & ሳኒ ሐቢብ Translator: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib Language: Amharic ID: am.sadiq Last Update: August 3, 2012 Source: Tanzil.net

Play surah