93 · Makkī

الضحى

Ad-Dhuhaa·The Morning Hours

✦ memorize this sūrah

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ

  1. وَٱلضُّحَىٰ﴿١﴾

    በረፋዱ እምላለሁ፡፡

  2. وَٱلَّيْلِ إِذَا سَجَىٰ﴿٢﴾

    በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፤

  3. مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَىٰ﴿٣﴾

    ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም፡፡

  4. وَلَلْـَٔاخِرَةُ خَيْرٌ لَّكَ مِنَ ٱلْأُولَىٰ﴿٤﴾

    መጨረሻይቱም (ዓለም) ከመጀመሪያይቱ ይልቅ ላንተ በላጭ ናት፡፡

  5. وَلَسَوْفَ يُعْطِيكَ رَبُّكَ فَتَرْضَىٰٓ﴿٥﴾

    ጌታህም ወደ ፊት (ብዙን ስጦታ) በእርግጥ ይሰጥሃል፡፡ ትደሰታለህም፡፡

  6. أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيمًا فَـَٔاوَىٰ﴿٦﴾

    የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡

  7. وَوَجَدَكَ ضَآلًّا فَهَدَىٰ﴿٧﴾

    የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡

  8. وَوَجَدَكَ عَآئِلًا فَأَغْنَىٰ﴿٨﴾

    ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡

  9. فَأَمَّا ٱلْيَتِيمَ فَلَا تَقْهَرْ﴿٩﴾

    የቲምንማ አትጨቁን፡፡

  10. وَأَمَّا ٱلسَّآئِلَ فَلَا تَنْهَرْ﴿١٠﴾

    ለማኝንም አትገላምጥ፡፡

  11. وَأَمَّا بِنِعْمَةِ رَبِّكَ فَحَدِّثْ﴿١١﴾

    በጌታህም ጸጋ አውራ፤ (ግለጻት)፡፡

Quran Translation Name: ሳዲቅ & ሳኒ ሐቢብ Translator: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib Language: Amharic ID: am.sadiq Last Update: August 3, 2012 Source: Tanzil.net

Play surah