100 · Makkī

العاديات

Al-Aadiyaat·The Chargers

✦ memorize this sūrah

بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ

  1. وَٱلْعَٰدِيَٰتِ ضَبْحًا﴿١﴾

    እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡

  2. فَٱلْمُورِيَٰتِ قَدْحًا﴿٢﴾

    (በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤

  3. فَٱلْمُغِيرَٰتِ صُبْحًا﴿٣﴾

    በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤

  4. فَأَثَرْنَ بِهِۦ نَقْعًا﴿٤﴾

    በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤

  5. فَوَسَطْنَ بِهِۦ جَمْعًا﴿٥﴾

    በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡

  6. إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٌ﴿٦﴾

    ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡

  7. وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٌ﴿٧﴾

    እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡

  8. وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلْخَيْرِ لَشَدِيدٌ﴿٨﴾

    እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡

  9. أَفَلَا يَعْلَمُ إِذَا بُعْثِرَ مَا فِى ٱلْقُبُورِ﴿٩﴾

    (ሰው) አያውቅምን? በመቃብሮች ያሉት (ሙታን) በተቀሰቀሱ ጊዜ፤

  10. صفحة ٦٠٠
  11. وَحُصِّلَ مَا فِى ٱلصُّدُورِ﴿١٠﴾

    በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡

  12. إِنَّ رَبَّهُم بِهِمْ يَوْمَئِذٍ لَّخَبِيرٌۢ﴿١١﴾

    ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ (ነገር) በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡

Quran Translation Name: ሳዲቅ & ሳኒ ሐቢብ Translator: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib Language: Amharic ID: am.sadiq Last Update: August 3, 2012 Source: Tanzil.net

Play surah